የ2014 ትምህርት መዝጊያ
የ2014 ትምህርት መዝጊያ
የ2014 ትምህርት መዝጊያ
የ2014 ትምህርት መዝጊያ

ሀሁ ለሁሉም የአማርኛ ትምህርት ቤት ማህበር በስዊዘርላንድ ፈቃደኛ በሆኑ ወላጆችና የማህበሩ ዓላማ ደጋፊ ግለሰቦች የተመሰረተ ሲሆን፣ ዕድሜያቸው 5 ዓመትና ከዚያ በላይ ለሆኑ ህጻናትና ታዳጊዎች የአማርኛ ቋንቋ ፊደላትን እንዲለዩ፣ ጽሁፎችን እንዲያነቡና በቋንቋው መግባባት እንዲችሉ ለማስተማር የተቋቋመ ማህበር ነው። > ይህን ይመልከቱ 

 የ2016(2023/24) የትምህርት መዝጊያ ዝግጅት

 

የተከበራችሁ ወላጆች፣ ተማሪዎችና "የሀሁ ለሁሉም" አባላት

ሰኔ15/2016 (22 June 2024) ከጠዋቱ 10:00 ጀምሮ፣ በምናደርገው የትምህርት መዝጊያ ዝግጅት ላይ እንድትገኙ ተጋብዛችኋል።

ቦታው :  በበርን ካንቶን Freibad Weyermannhaus, Stöckackerstrasse 9, 3027 Bern

  • ልዩ ተሰጥኦ/ክህሎት ያላችሁና በዕለቱ ማቅረብ የምትፈልጉ ተማሪዎች፣ የት/ክፍል አስተባባሪ /ደረጄ/ ጋር ቀድማችሁ ማሳወቅ ይኖርባችኋል።
  •  በዕለቱ የተሻለ ተሰጥኦ ላቀረቡ ተማሪዎች ሽልማት ይኖራል